ኢትዮጵያን የአፍሪካ የብልጽግና ተምሳሌት ለማድረግ በሚከናወኑ ተግባራት ኢንዱስትሪዎች የማይተካ ሚና አላቸው – ምክትል ከንቲባ ጃንጥራር አባይ
AMN -ነሐሴ 27/2018 ዓ.ም የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ እና የኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ጃንጥራር አባይ፤ ኢትዮጵያን የሁለንተናዊ ብልጽግና አብነት ለማድረግ በሚደረገው ጥረት የኢንዱስትሪው ዘርፍ የማይተካ ሚና እንዳለው ገልጸዋል። አቶ ጃንጥራር ከኤ ኤም ኤን ጋር በነበራቸው ቆይታ እንደገለጹት፣ ዘርፉ በስራ እድል ፈጠራ፣ በኤክስፖርት፣ በገበያ ትስስር፣ በማክሮ ኢኮኖሚ እና በማምረት አቅም እድገት ላይ ከፍተኛ አስተዋጽኦ […] The post ኢትዮጵያን የአፍሪካ የብልጽግና ተምሳሌት ለማድረግ በሚከናወኑ ተግባራት ኢንዱስትሪዎች የማይተካ ሚና አላቸው – ምክትል ከንቲባ ጃንጥራር አባይ appear
ሁሉንም ይመልከቱ — አዲስ ሚዲያ ኔትወርክ →ከአገሪቱ ቀዳሚ የዜና ክፍሎች የተሰበሰበ። እያንዳንዱ ዜና ወደ ዋናው ምንጭ ያገናኛል።







